የ ወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በታቀደብት ጊዜ ወቅት ለማጠናቀቅ 24 ሰዓት በመስራት አስፈላጊዉን ጥረት እና እርብርብ እየተደረገ ይገኛል

ድርጅታችን አለማየሁ ከተማ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እየሰራቸዉ ከሚገኘው ፕሮጀክቶች መካክል አንዱ የ ወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት ይገኝበታል:: ይህ ፕሮጀክት በታቀደብት ጊዜ ወቅት ለማጠናቀቅ 24 ሰዓት በመስራት አስፈላጊዉን ጥረት እና እርብርብ እየተደረገ ይገኛል፡፡

Related posts

Leave your comment Required fields are marked *

X